All men are created from one; thus, humanity is one. Race, sex, language, culture, and national origin should not be the base for our differences. This means, you are me, and I am you. When you hurt, I too am a partaker of the pain you endure. When you grow, and benefit, I too, directly or indirectly benefit from your gains. This thought pattern shines light into the world; alternate thoughts are darkness. The light shines into darkness, and darkness can not comprehend it
Humanity is dignified; extreme poverty strips humanity of its dignity. A myriad number of people live in extreme poverty globally; solving the challenge may look impossible and we may feel helpless about our contributions towards the solution. However, we should remember that anyone who is within reach, and who requires our help, should be extended a helping hand. Small concerted efforts will generate big gains! We do this for ourselves, we don’t need to be wealthy to lend a helping hand, all we need is a loving heart.
ሰው ሁሉ ከአንድ ተፈጥሯል። ስለዚህ ሰው’ነት አንድ ነው። የቀለም፣ የጾታ፣ የቋንቋ፣ የባህል፣ የመልክዓ ምድር ልዩነቶች ውጪያዊ ስለሆኑ ሰውን ከሰው በመሠረታዊነት ሊለዩት አይችሉም። ስለዚህ ሌላው ሰው እኔን ነው፤ እኔም ሌላውን ሰው ነኝ። ሌላው ሲጎዳ ሰው’ነት ተጎድቷልና እኔም የጉዳቱ ተጋሪ ነኝ። ሌላው ሲጠቀም በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ እኔም እጠቀማለሁ። ይህ አመለካከት ብርሃን ነው። ከዚህ የወጣ ሁሉ ጨለማ ነው። ጨለማ የብርሃን አልቦነት ነው። ብርሃንም በጨለማ ይበራል ጨለማም አያሸንፈውም።
ሰው’ነት ክቡር ነው። እንደ ድህነት ይልቁንም እንደ አስከፊ ድህነት ክቡሩን ሰው የሚያዋርድ ነገር የለም። በዓለም ላይ በርካታ ድሆች አሉ። ችግሩ ግዙፍ ስለሆነ አንዳች ማድረግ አልችል ይሆናል። ነገር ግን ዓይኔ ሊያየው፣ ጆሮዬ ሊሰማው በሚችል ቅርበት ያለ የእኔን ዕርዳታ የሚሻ/የምትሻ ሰው አይቼ ማለፍ አልፈልግም። ቀርቤ ላናግረው/ላናግራት፣ በምችለው አቅሜ ልረዳው/ልረዳት እጥራለሁ። ይህንን የማደርገው ለማንም ሳይሆን ለራሴ ነው። እኔ ሰው ነኝና! በአስከፊ ድህነት ውስጥ ያለን ሰው ለመርዳት ባለጠጋ መሆን የግድ አያስፈልገኝም። በፍቅር ባለጠጋ ከሆንኩ ለውጥ ማምጣት እችላለሁ። ስለዚህ እኔ እያለሁ በአቅራቢያዬ የሚበላውና የሚጠጣው የሚያጣ፣ የሚለብሰው የሚቸገር፣ ታክሞ ሊድን እየቻለ የሚሞት፣ ልጆቹን ትምህርት ቤት መላክ እየፈለገ የማይችል ሰው እንዲኖር አልፈልግም። “ላቭ ዩር ኔበር” የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስን ታላቅ ትዕዛዝ ለመተግበር የቆመ ድርጅት ነው። እርስዎም ሰው ነዎትና ይህንን በአቅራቢያችን ያሉ ሰዎችን ከአስከፊ ድህነት ውስጥ የማውጣትና በዘላቂነት ሕይወታቸውን የመለወጥ ራዕይና ተልዕኮ እንዲቀላቀሉ ተጋብዘዋል።
Thus, anyone who is within reach, and who needs food, clothing, medical, and educational assistance can be helped. If we all come together no one should struggle with fulfilling these needs. Love your Neighbor is the Lord’s preeminent commandment.
I invite you to join hands with us to address the basic needs of all who are in need.
ሰው ሁሉ ከአንድ ተፈጥሯል። ስለዚህ ሰው’ነት አንድ ነው። የቀለም፣ የጾታ፣ የቋንቋ፣ የባህል፣ የመልክዓ ምድር ልዩነቶች ውጪያዊ ስለሆኑ ሰውን ከሰው በመሠረታዊነት ሊለዩት አይችሉም። ስለዚህ ሌላው ሰው እኔን ነው፤ እኔም ሌላውን ሰው ነኝ። ሌላው ሲጎዳ ሰው’ነት ተጎድቷልና እኔም የጉዳቱ ተጋሪ ነኝ። ሌላው ሲጠቀም በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ እኔም እጠቀማለሁ። ይህ አመለካከት ብርሃን ነው። ከዚህ የወጣ ሁሉ ጨለማ ነው። ጨለማ የብርሃን አልቦነት ነው። ብርሃንም በጨለማ ይበራል ጨለማም አያሸንፈውም።
ሰው’ነት ክቡር ነው። እንደ ድህነት ይልቁንም እንደ አስከፊ ድህነት ክቡሩን ሰው የሚያዋርድ ነገር የለም። በዓለም ላይ በርካታ ድሆች አሉ። ችግሩ ግዙፍ ስለሆነ አንዳች ማድረግ አልችል ይሆናል። ነገር ግን ዓይኔ ሊያየው፣ ጆሮዬ ሊሰማው በሚችል ቅርበት ያለ የእኔን ዕርዳታ የሚሻ/የምትሻ ሰው አይቼ ማለፍ አልፈልግም። ቀርቤ ላናግረው/ላናግራት፣ በምችለው አቅሜ ልረዳው/ልረዳት እጥራለሁ። ይህንን የማደርገው ለማንም ሳይሆን ለራሴ ነው። እኔ ሰው ነኝና! በአስከፊ ድህነት ውስጥ ያለን ሰው ለመርዳት ባለጠጋ መሆን የግድ አያስፈልገኝም። በፍቅር ባለጠጋ ከሆንኩ ለውጥ ማምጣት እችላለሁ። ስለዚህ እኔ እያለሁ በአቅራቢያዬ የሚበላውና የሚጠጣው የሚያጣ፣ የሚለብሰው የሚቸገር፣ ታክሞ ሊድን እየቻለ የሚሞት፣ ልጆቹን ትምህርት ቤት መላክ እየፈለገ የማይችል ሰው እንዲኖር አልፈልግም። “ላቭ ዩር ኔበር” የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስን ታላቅ ትዕዛዝ ለመተግበር የቆመ ድርጅት ነው። እርስዎም ሰው ነዎትና ይህንን በአቅራቢያችን ያሉ ሰዎችን ከአስከፊ ድህነት ውስጥ የማውጣትና በዘላቂነት ሕይወታቸውን የመለወጥ ራዕይና ተልዕኮ እንዲቀላቀሉ ተጋብዘዋል።
All men are created from one; thus, humanity is one. Race, sex, language, culture, and national origin should not be the base for our differences. This means, you are me, and I am you. When you hurt, I too am a partaker of the pain you endure. When you grow, and benefit, I too, directly or indirectly benefit from your gains. This thought pattern shines light into the world; alternate thoughts are darkness. The light shines into darkness, and darkness can not comprehend it
Humanity is dignified; extreme poverty strips humanity of its dignity. A myriad number of people live in extreme poverty globally; solving the challenge may look impossible and we may feel helpless about our contributions towards the solution. However, we should remember that anyone who is within reach, and who requires our help, should be extended a helping hand. Small concerted efforts will generate big gains! We do this for ourselves, we don’t need to be wealthy to lend a helping hand, all we need is a loving heart.
Thus, anyone who is within reach, and who needs food, clothing, medical, and educational assistance can be helped. If we all come together no one should struggle with fulfilling these needs. Love your Neighbor is the Lord’s preeminent commandment.
I invite you to join hands with us to address the basic needs of all who are in need.
ሰው ሁሉ ከአንድ ተፈጥሯል። ስለዚህ ሰው’ነት አንድ ነው። የቀለም፣ የጾታ፣ የቋንቋ፣ የባህል፣ የመልክዓ ምድር ልዩነቶች ውጪያዊ ስለሆኑ ሰውን ከሰው በመሠረታዊነት ሊለዩት አይችሉም። ስለዚህ ሌላው ሰው እኔን ነው፤ እኔም ሌላውን ሰው ነኝ። ሌላው ሲጎዳ ሰው’ነት ተጎድቷልና እኔም የጉዳቱ ተጋሪ ነኝ። ሌላው ሲጠቀም በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ እኔም እጠቀማለሁ። ይህ አመለካከት ብርሃን ነው። ከዚህ የወጣ ሁሉ ጨለማ ነው። ጨለማ የብርሃን አልቦነት ነው። ብርሃንም በጨለማ ይበራል ጨለማም አያሸንፈውም።
ሰው’ነት ክቡር ነው። እንደ ድህነት ይልቁንም እንደ አስከፊ ድህነት ክቡሩን ሰው የሚያዋርድ ነገር የለም። በዓለም ላይ በርካታ ድሆች አሉ። ችግሩ ግዙፍ ስለሆነ አንዳች ማድረግ አልችል ይሆናል። ነገር ግን ዓይኔ ሊያየው፣ ጆሮዬ ሊሰማው በሚችል ቅርበት ያለ የእኔን ዕርዳታ የሚሻ/የምትሻ ሰው አይቼ ማለፍ አልፈልግም። ቀርቤ ላናግረው/ላናግራት፣ በምችለው አቅሜ ልረዳው/ልረዳት እጥራለሁ። ይህንን የማደርገው ለማንም ሳይሆን ለራሴ ነው። እኔ ሰው ነኝና! በአስከፊ ድህነት ውስጥ ያለን ሰው ለመርዳት ባለጠጋ መሆን የግድ አያስፈልገኝም። በፍቅር ባለጠጋ ከሆንኩ ለውጥ ማምጣት እችላለሁ። ስለዚህ እኔ እያለሁ በአቅራቢያዬ የሚበላውና የሚጠጣው የሚያጣ፣ የሚለብሰው የሚቸገር፣ ታክሞ ሊድን እየቻለ የሚሞት፣ ልጆቹን ትምህርት ቤት መላክ እየፈለገ የማይችል ሰው እንዲኖር አልፈልግም። “ላቭ ዩር ኔበር” የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስን ታላቅ ትዕዛዝ ለመተግበር የቆመ ድርጅት ነው። እርስዎም ሰው ነዎትና ይህንን በአቅራቢያችን ያሉ ሰዎችን ከአስከፊ ድህነት ውስጥ የማውጣትና በዘላቂነት ሕይወታቸውን የመለወጥ ራዕይና ተልዕኮ እንዲቀላቀሉ ተጋብዘዋል።
All men are created from one; thus, humanity is one. Race, sex, language, culture, and national origin should not be the base for our differences. This means, you are me, and I am you. When you hurt, I too am a partaker of the pain you endure. When you grow, and benefit, I too, directly or indirectly benefit from your gains. This thought pattern shines light into the world; alternate thoughts are darkness. The light shines into darkness, and darkness can not comprehend it
Humanity is dignified; extreme poverty strips humanity of its dignity. A myriad number of people live in extreme poverty globally; solving the challenge may look impossible and we may feel helpless about our contributions towards the solution. However, we should remember that anyone who is within reach, and who requires our help, should be extended a helping hand. Small concerted efforts will generate big gains! We do this for ourselves, we don’t need to be wealthy to lend a helping hand, all we need is a loving heart.
Thus, anyone who is within reach, and who needs food, clothing, medical, and educational assistance can be helped. If we all come together no one should struggle with fulfilling these needs. Love your Neighbor is the Lord’s preeminent commandment.
I invite you to join hands with us to address the basic needs of all who are in need.
The Greek word for neighbor is πλησίον plēsion. It is used through the Bible's Old and New Testaments to define who our neighbor is
plēsion defined: according to Christ, any other man irrespective of nationality or religion with whom we live or whom we randomly encounter is our neighbor
The Greek word for neighbor is πλησίον plēsion. It is used through the Bible's Old and New Testaments to define who our neighbor is
plēsion defined: according to Christ, any other man irrespective of nationality or religion with whom we live or whom we randomly encounter is our neighbor
Enable local churches to help and
sustainably change the lives of those
living in extreme poverty in and
around them
To see extreme poverty eliminated from communities as local churches fulfill their mandate of helping to poor
Daniel 6:3
We strive to do outstanding, distinguished work operating above the level of the very best
John 1:14
We empower others to be bridgebuilders and toolmakers
We promote readiness and liberty in giving
2 Corinthians 8:20-21
We do what we say we will do! We are honest, ethical, and trustworthy
Proverbs 11:25
We affect positive change
Galatians 6:10
We use skills and privileges to tip the balance to do good
The Greek word for neighbor is πλησίον plēsion. It is used through the Bible's Old and New Testaments to define who our neighbor is
plēsion defined: according to Christ, any other man irrespective of nationality or religion with whom we live or whom we randomly encounter is our neighbor
Enable local churches to help and
sustainably change the lives of those
living in extreme poverty in and
around them
To see extreme poverty eliminated from communities as local churches fulfill their mandate of helping to poor
Daniel 6:3
We strive to do outstanding, distinguished work operating above the level of the very best
John 1:14
We empower others to be bridgebuilders and toolmakers
We promote readiness and liberty in giving
2 Corinthians 8:20-21
We do what we say we will do! We are honest, ethical, and trustworthy
Proverbs 11:25
We affect positive change
Galatians 6:10
We use skills and privileges to tip the balance to do good