የምሥጋና መንፈስ ከጥቂት ሳምንታት በፊት በኢትዮጵያ ቆይታዬ ካደረኳቸው ቃለ-መጠይቆች መካከል “በልሳን መናገር” በሚል ርዕስ በኒቆዲሞስ ሾው ላይ ከጋዜጠኛ ትዕግስት እጅጉ ጋር ያደረኩት አንዱ ነው። ከሕዝብ በማህበራዊ ሚዲያ ከተሰበሰቡት ጥያቄዎች ውስጥ […]
READ MORE“… የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች።” ያዕ. 5፥16 የዚህ መልዕክት ጸሐፊ “የጌታ ወንድም” በመባል የሚጠራው ያዕቆብ በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን አጋማሽ በነበረችው የመጀመሪያይቱ ቤተክርስቲያን በስፋት የሚታወቀው በሁለት ዐበይት ነገሮች […]
READ MOREከፊታችን ያለውን ሰፊ የሥራ መስክ ከግምት በማስገባት ከአጋሮቻችን ጋር የላቀ የግንኙነት መስመር መገንባት አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘነው ከያዝነው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት (2016 ዓ.ም) በመነሳት በየወሩ የሥራችንን ሂደትና የጊዜውን ቃል ወደ እርስዎ […]
READ MOREChristianity is rooted in two essential commandments given by Jesus: the Great Commission and the Great Commandment. While these two directives may appear distinct, they are intricately intertwined, complementing and […]
READ MOREየላቭ ዩር ኔበርን ራዕይ፣ ተልዕኮ እና ሥልት በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ የአብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ለማካፈልና ስለ አካሄዱ ውይይት ለማድረግ በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከኦሮሚያ ክልል በተመረጠው በአዳማ ከተማ ከፌብሩዋሪ 11 – 12፣ […]
READ MOREየላቭ ዩር ኔበርን ራዕይ፣ ተልዕኮ እና ሥልት በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ የአብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ለማካፈልና ስለ አካሄዱ ውይይት ለማድረግ በተያዘው ዕቅድ መሠረት በደቡብ ክልል ከተመረጡት ከተሞች አንዱ በሆነው በወላይታ-ሶዶ ከጃንዋሪ 27 […]
READ MOREየላቭ ዩር ኔበርን ራዕይ፣ ተልዕኮ እና ሥልት በተለያዩ ከተሞች ለሚገኙ የአብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ለማካፈልና ስለ አካሄዱ ውይይት ለማድረግ በተያዘው ዕቅድ መሠረት ከአማራ ክልል በተመረጠው በባህርዳር ከተማ ከፌብሩዋሪ 17 – 19፣ […]
READ MOREኦክቶበር 6፣ 2022 በአዲስ አበባ አዶር ሆቴል በተዘጋጀ ትኩረታዊ የቡድን ውይይት ላይ ወደ ሃምሳ የሚጠጉ ከአምስት ዘርፍ ማለትም የቤተክርስቲያን መጋቢዎች፣ የዕርዳታ ድርጅቶች ሠራተኞች፣ ነጋዴዎች፣ የሕግ ባለሙያዎች፣ የማኅበረሰብ አንቂቆች እንዲሁም በተለያየ […]
READ MOREስለ ሰው ስናስብ ፈጥኖ ወደ አእምሯችን ገዝፎ የሚመጣው ልዩነት ነው። የጾታ፣ የዘር፣ የቆዳ ቀለም፣ የባህል፣ የቋንቋ፣ የኑሮ ደረጃ፣ የኃይማኖት እና የፖለቲካ አመለካከት ልዩነቶች በዐይነ-ሕሊናችን ይደቀናሉ። በምድር ላይ የሰው ልጆች ቁጥር ከምንጊዜውም ይልቅ እየጨመረ ነው። እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር 2023 ዓ.ምን ስንጀምር የዓለም ሕዝብ ቁጥር 7,942,645,086 እንደሚሆን ተገምቷል። ይህ ቁጥር 2022ን ስንቀበል ከነበረው በ 73,772,634 ጭማሪ አሳይቷል። ይህ ሁሉ ሕዝብ ራሱን ከሌላው የሚለይበት ዘርፈ-ብዙ አጥር አለው። አጥሩ እየጠበበና እየረዘመ እስከ ግለሰቡ ድረስ ይወርዳል። ይህም ዓለማችንን የልዩነት መናኸሪያ አድርጓታል። ሆኖም የሰው ልጅ ልዩነት ብቻ ሳይሆን አንድነትም እንዲኖረው ታስቦ የተፈጠረ ነው። አንድ ከሚያደርጉትም ነገሮች ዋነኛው የእግዚአብሔር መልክ ነው። የፍጥረታትን ሁሉ አጀማመር የሚተርክልን የዘፍጥረት መጽሐፍ ምዕራፍ አንድ ስለ ሰው አፈጣጠር ሲተርክ ትልቁን ስፍራ የሚሰጠው ለእግዚአብሄር መልክ ነው
READ MOREባልንጀራዬ ማነው? ባለፉት ሁለት ሺህ ዓመታት የክርስትና ታሪክ ውስጥ “ደጉ ሳምራዊ” በሚል ስያሜ የሚጠራ ዝነኛ ምሳሌያዊ ታሪክ አለ።ምሳሌው የሚገኘው በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 10 ከቁጥር 25 እስከ 37 ሲሆን የተናገረውም ጌታ […]
READ MORENotifications